የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን የውኃ ስራዎች ኮርፖሬሽንን ጎበኙ”
የውኃ ስራዎች ኮርፖሬሽን (ውስኮ) የቀድሞዎቹን የአማራ ውኃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት እና የውኃ ጉድጓድ ቁፋሮ ድርጅቶችን በውጤታማነት በመምራት ውስኮን ለአዲሱ ከፍታ ላበቁት የቀድሞ የቦርድ አመራሮች ምስጋናና እውቅና ሰጥቷል። የውሃ ስራዎች ኮርፖሬሽን (ውስኮ) የቀድሞዎቹን የአማራ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት (አውስኮድ) እና የውኃ ጉድጓድ ቁፋሮ ድርጅት (ውጉቁድ) አንጋፋ የልማት ተቋማትን በማዋሀድ በአብክመ መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 207/2015 …
የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን የውኃ ስራዎች ኮርፖሬሽንን ጎበኙ” Read More »